ግሎባል አሊያንስ ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለሕክምና አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

ግሎባል አሊያንስ ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለሕክምና አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

በአርቲስት ታማኝ በየነ የሚመራው ግሎባል አሊያንስ ለኢትዮጵያውያን መብት ለጎንደር ዩኒቨርስቲ የ15 ሚሊየን ብር የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። [ ኀዳር 20፣ 2016 ዓ.ም. አዲስ አበባ ] ቀደም ሲል በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በንቃት ሲሳተፍ የምናውቀው አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ የመሠረተው ግሎባል አልያንስ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኮሙዩኒቲ ባሰባሰበው ገንዘብ እና Medwish […]

Read More