በአርቲስት ታማኝ በየነ የሚመራው ግሎባል አሊያንስ ለኢትዮጵያውያን መብት ለጎንደር ዩኒቨርስቲ የ15 ሚሊየን ብር የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። [ ኀዳር 20፣ 2016 ዓ.ም. አዲስ አበባ ] ቀደም ሲል በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በንቃት ሲሳተፍ የምናውቀው አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ የመሠረተው ግሎባል አልያንስ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኮሙዩኒቲ ባሰባሰበው ገንዘብ እና Medwish […]
Global Alliance Presents donation of $10,000
Global alliance presenting a donation of $10,000 to the kenyan red cross to help ethiopians forced to flee from moyale, ethiopia into kenya after massacre by TPLF troops Previous Next