February 16, 2020 የዓለም ዓቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (ግሎባል አልያንስ) የአቋም መግለጫ። የዜጎችና የሃይማኖት ነፃነት ያለምንም ጣልቃ-ገብነት ይከበር!! ዓለም ዓቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (ግሎባል አልያንስ) ለረዥም ጊዜያት የኢትዮጵያውያን መብት ሳይሽራረፍ እንዲከበር ብዙ አስተዎፅዖ ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወቅ ነው። በተለይ ለውጥ መጥቷል በተባለበት ጊዜ ሳይቀር አለበቂ ማስረጃ በየእስርቤቱ ተወርውረው፣ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡና […]
Global Alliance Presents donation of $10,000
Global alliance presenting a donation of $10,000 to the kenyan red cross to help ethiopians forced to flee from moyale, ethiopia into kenya after massacre by TPLF troops Previous Next
ስደተኞች እና አወዛጋቢው የኢጣልያ እርምጃ
ስደተኞችን ከመስጠም አድኖ ባለፈው ሳምንት የኢጣልያዋ ደሴት ላምፔዱዛ አቅራቢያ መልህቁን የጣለው «ኦፕን አርምስ» የተባለው የስፓኝ የእርዳታ ድርጅት መርከብ ጉዳይ ማወዛገቡ ቀጥሏል።ምንም እንኳን 6 የአውሮጳ ሃገራት ስደተኞቹን ለመቀበል ፈቃደኝነታቸውን ቢያሳውቁም ከመርከቡ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ኢጣልያ ግን ዛሬም እንደጨከነችባቸው ነው።ስፓኝ ለመርከቧ ማረፊያ ሁለት አማራጭ ወደቦችን ብትፈቅድም ባለቤቶቿ በርቀታቸው ምክንያት አልተስማሙም።በዚህ መሀል […]
በዚች ቦታ ላይ በንደዚህ አይነት መልኩ ተመልሼ እመጣለሁ ብዬ በፍፁም አላስብም ነበር። ፈተናውን አብረን እንወጣዋለን!
በዚች ቦታ ላይ በንደዚህ አይነት መልኩ ተመልሼ እመጣለሁ ብዬ በፍፁም አላስብም ነበር። ፈተናውን አብረን እንወጣዋለን!
በጌዲዮ ገደብ እና ቀርጫ መጠለያ ጣቢያ ያሉትን ተፈናቃዮች ጉብኝት
ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በዛሬው ዕለት ቃል በገባው መሰረት በጌዲዮ ገደብ እና ቀርጫ መጠለያ ጣቢያ ያሉትን ተፈናቃዮች ፕሬዚዳንቱ ታማኝ በየነን ጨምሮ ለዚሁ ዓላማ ከተለያየ ስቴት የመጡ ሦስት የቦርድ አባላት ያሉበት ቡድን ጉብኝት አድርጓል። እግረመንገድም በጌዲዮና ጉጂ ተፈናቃዮችን በሁለቱም ዞኖች መልሶ ለማቋቋም ከማህበሩ ጋር ባለፈው ሮብ ውል ካሰረው ወርልድ ቪዥን […]