የዜጎችና የሃይማኖት ነፃነት ያለምንም ጣልቃ-ገብነት ይከበር!!

የዜጎችና የሃይማኖት ነፃነት ያለምንም ጣልቃ-ገብነት ይከበር!!

February 16, 2020 የዓለም ዓቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (ግሎባል አልያንስ) የአቋም መግለጫ። የዜጎችና የሃይማኖት ነፃነት ያለምንም ጣልቃ-ገብነት ይከበር!! ዓለም ዓቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (ግሎባል አልያንስ) ለረዥም ጊዜያት የኢትዮጵያውያን መብት ሳይሽራረፍ እንዲከበር ብዙ አስተዎፅዖ ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወቅ ነው። በተለይ ለውጥ መጥቷል በተባለበት ጊዜ ሳይቀር አለበቂ ማስረጃ በየእስርቤቱ ተወርውረው፣ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡና […]

Read More
ስደተኞች እና አወዛጋቢው የኢጣልያ እርምጃ

ስደተኞች እና አወዛጋቢው የኢጣልያ እርምጃ

ስደተኞችን ከመስጠም አድኖ ባለፈው ሳምንት የኢጣልያዋ ደሴት ላምፔዱዛ አቅራቢያ መልህቁን የጣለው «ኦፕን አርምስ» የተባለው የስፓኝ የእርዳታ ድርጅት መርከብ ጉዳይ ማወዛገቡ ቀጥሏል።ምንም እንኳን 6 የአውሮጳ ሃገራት ስደተኞቹን ለመቀበል ፈቃደኝነታቸውን ቢያሳውቁም ከመርከቡ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ኢጣልያ ግን ዛሬም እንደጨከነችባቸው ነው።ስፓኝ ለመርከቧ ማረፊያ ሁለት አማራጭ ወደቦችን ብትፈቅድም ባለቤቶቿ በርቀታቸው ምክንያት አልተስማሙም።በዚህ መሀል […]

Read More
በጌዲዮ ገደብ እና ቀርጫ መጠለያ ጣቢያ ያሉትን ተፈናቃዮች ጉብኝት

በጌዲዮ ገደብ እና ቀርጫ መጠለያ ጣቢያ ያሉትን ተፈናቃዮች ጉብኝት

ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በዛሬው ዕለት ቃል በገባው መሰረት በጌዲዮ ገደብ እና ቀርጫ መጠለያ ጣቢያ ያሉትን ተፈናቃዮች ፕሬዚዳንቱ ታማኝ በየነን ጨምሮ ለዚሁ ዓላማ ከተለያየ ስቴት የመጡ ሦስት የቦርድ አባላት ያሉበት ቡድን ጉብኝት አድርጓል። እግረመንገድም በጌዲዮና ጉጂ ተፈናቃዮችን በሁለቱም ዞኖች መልሶ ለማቋቋም ከማህበሩ ጋር ባለፈው ሮብ ውል ካሰረው ወርልድ ቪዥን […]

Read More