የዓለም ዓቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (ግሎባል አልያንስ) የአቋም መግለጫ። የዜጎችና የሃይማኖት ነፃነት ያለምንም ጣልቃ-ገብነት ይከበር!! ዓለም ዓቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (ግሎባል አልያንስ) ለረዥም ጊዜያት የኢትዮጵያውያን መብት ሳይሽራረፍ እንዲከበር ብዙ አስተዎፅዖ ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወቅ ነው። በተለይ ለውጥ መጥቷል በተባለበት ጊዜ ሳይቀር አለበቂ ማስረጃ
Read More